Thursday, April 4, 2019

በሙስና ምንነትና መከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ መጋቢት 2011 ዓ.ም ዜና የፀረ-ሙስና ትግሉን ለማጠናከር የህብረተሰቡን ግንዛቤ ይበልጥ ማዳበር እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሠራተኞች በሙስና ምንነትና መከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂደዋል፡፡