Friday, October 11, 2019

ጠ/ሚ/ር ዶ/ር አቢይ አህመድ የዓለም የሠላም የኖቤል ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለመላው የአፍሪካ ህዝብ ጭምር ታላቅ ኩራት በመሆኑ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የተሰማውን ልባዊ ደስታ ይገልፃል፡፡