Friday, October 11, 2019

ጠ/ሚ/ር ዶ/ር አቢይ አህመድ የዓለም የሠላም የኖቤል ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ለመላው የአፍሪካ ህዝብ ጭምር ታላቅ ኩራት በመሆኑ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የተሰማውን ልባዊ ደስታ ይገልፃል፡፡

No comments:

Post a Comment